Bible

 

ማቴ 5

Studie

   

1 ሕዝቡንም አይቶ ወደ ተራራ ወጣ፤ በተቀመጠም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀረቡ፤

2 አፉንም ከፍቶ አስተማራቸው እንዲህም አለ።

3 መንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።

4 የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፥ መፅናናትን ያገኛሉና።

5 የዋሆች ብፁዓን ናቸው፥ ምድርን ይወርሳሉና።

6 ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ብፁዓን ናቸው፥ ይጠግባሉና።

7 የሚምሩ ብፁዓን ናቸው፥ ይማራሉና።

8 ልበ ንጹሖች ብፁዓን ናቸው፥ እግዚአብሔርን ያዩታልና።

9 የሚያስተራርቁ ብፁዓን ናቸው፥ የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉና።

10 ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።

11 ሲነቅፉአችሁና ሲያሳድዱአችሁ በእኔም ምክንያት ክፉውን ሁሉ በውሸት ሲናገሩባችሁ ብፁዓን ናችሁ።

12 ዋጋችሁ በሰማያት ታላቅ ነውና ደስ ይበላችሁ፥ ሐሴትም አድርጉ፤ ከእናንተ በፊት የነበሩትን ነቢያትን እንዲሁ አሳድደዋቸዋልና።

13 እናንተ የምድር ጨው ናችሁ፤ ጨው አልጫ ቢሆን ግን በምን ይጣፍጣል? ወደ ውጭ ተጥሎ በሰው ከመረገጥ በቀር ወደ ፊት ለምንም አይጠቅምም።

14 እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም።

15 መብራትንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል።

16 መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።

17 እኔ ሕግን ነቢያትን ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣሁም።

18 እውነት እላችኋለሁ፥ ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ፥ ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም፥ ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ።

19 እንግዲህ ከነዚህ ከሁሉ ካነሱት ትእዛዛት አንዲቱን የሚሽር ለሰውም እንዲሁ የሚያስተምር ማንም ሰው በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ ታናሽ ይባላል፤ የሚያደርግ ግን የሚያስተምርም ማንም ቢሆን እርሱ በመንግሥተ ሰማያት ታላቅ ይባላል።

20 እላችኋለሁና። ጽድቃችሁ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን ጽድቅ ካልበለጠ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።

21 ለቀደሙት። አትግደል እንደ ተባለ ሰምታችኋል፤ የገደለም ሁሉ ፍርድ ይገባዋል።

22 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ ደንቆሮ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል።

23 እንግዲህ መባህን በመሠዊያው ላይ ብታቀርብ፥ በዚያም ወንድምህ አንዳች በአንተ ላይ እንዳለው ብታስብ፥

24 በዚያ በመሠዊያው ፊት መባህን ትተህ ሂድ፥ አስቀድመህም ከወንድምህ ጋር ታረቅ፥ በኋላም መጥተህ መባህን አቅርብ።

25 አብረኸው በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ፈጥነህ ተስማማ፤ ባላጋራ ለዳኛ እንዳይሰጥህ ዳኛም ለሎሌው፥ ወደ ወህኒም ትጣላለህ፤

26 እውነት እልሃለሁ፥ የመጨረሻዋን ሳንቲም እስክትከፍል ድረስ ከቶ ከዚያ አትወጣም።

27 አታመንዝር እንደ ተባለ ሰምታችኋል።

28 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ወደ ሴት ያየ ሁሉ የተመኛትም ያን ጊዜ በልቡ ከእርስዋ ጋር አመንዝሮአል።

29 ቀኝ ዓይንህም ብታሰናክልህ አውጥተህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻልሃልና።

30 ቀኝ እጅህም ብታሰናክልህ ቆርጠህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻላልና።

31 ሚስቱን የሚፈታት ሁሉ የፍችዋን ጽሕፈት ይስጣት ተባለ።

32 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ ሁሉ አመንዝራ ያደርጋታል፥ የተፈታችውንም የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል።

33 ደግሞ ለቀደሙት። በውሸት አትማል ነገር ግን መሐላዎችህን ለጌታ ስጥ እንደተባለ ሰምታችኋል።

34 እኔ ግን እላችኋለሁ። ከቶ አትማሉ፤ በሰማይ አይሆንም የእግዚአብሔር ዙፋን ነውና፤

35 በምድርም አይሆንም የእግሩ መረገጫ ናትና፤ በኢየሩሳሌምም አይሆንም የታላቁ ንጉሥ ከተማ ናትና፤

36 በራስህም አትማል፥ አንዲቱን ጠጉር ነጭ ወይም ጥቁር ልታደርግ አትችልምና።

37 ነገር ግን ቃላችሁ አዎን አዎን ወይም አይደለም አይደለም ይሁን፤ ከነዚህም የወጣ ከክፉው ነው።

38 ዓይን ስለ ዓይን ጥርስም ስለ ጥርስ እንደ ተባለ ሰምታችኋል።

39 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ክፉውን አትቃወሙ፤ ዳሩ ግን ቀኝ ጉንጭህን በጥፊ ለሚመታህ ሁሉ ሁለተኛውን ደግሞ አዙርለት፤

40 እንዲከስህም እጀ ጠባብህንም እንዲወስድ ለሚወድ መጎናጸፊያህን ደግሞ ተውለት፤

41 ማንም ሰው አንድ ምዕራፍ ትሄድ ዘንድ ቢያስገድድህ ሁለተኛውን ከእርሱ ጋር ሂድ።

42 ለሚለምንህ ስጥ፥ ከአንተም ይበደር ዘንድ ከሚወደው ፈቀቅ አትበል።

43 ባልንጀራህን ውደድ ጠላትህንም ጥላ እንደ ተባለ ሰምታችኋል።

44-45 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በሰማያት ላለ አባታችሁ ልጆች ትሆኑ ዘንድ ጠላቶቻችሁን ውደዱ፥ የሚረግሙአችሁንም መርቁ፥ ለሚጠሉአችሁም መልካም አድርጉ፥ ስለሚያሳድዱአችሁም ጸልዩ፤ እርሱ በክፎዎችና በበጎዎች ላይ ፀሐይን ያወጣልና፥ በጻድቃንና በኃጢአተኞችም ላይ ዝናቡን ያዘንባልና።

46 የሚወዱአችሁን ብትወዱ ምን ዋጋ አላችሁ? ቀራጮችስ ያንኑ ያደርጉ የለምን?

47 ወንድሞቻችሁንም ብቻ እጅ ብትነሡ ምን ብልጫ ታደርጋላችሁ? አሕዛብስ ያንኑ ያደርጉ የለምን?

48 እንግዲህ የሰማዩ አባታችሁ ፍጹም እንደ ሆነ እናንተ ፍጹማን ሁኑ።

   

Ze Swedenborgových děl

 

Apocalypse Revealed # 271

Prostudujte si tuto pasáž

  
/ 962  
  

271. And seven eyes. This symbolizes the Lord's omniscience and Divine wisdom.

Eyes, in connection with the Lord, symbolize His Divine wisdom, as may be seen in nos. 48 and 125 above, thus also His omniscience. And seven means, symbolically, all, and is predicated of something holy (no. 10). The Lamb's seven eyes, therefore, symbolize the Lord's Divine wisdom, which is also His omniscience.

  
/ 962  
  

Many thanks to the General Church of the New Jerusalem, and to Rev. N.B. Rogers, translator, for the permission to use this translation.

Ze Swedenborgových děl

 

Apocalypse Revealed # 48

Prostudujte si tuto pasáž

  
/ 962  
  

48. And His eyes like a flame of fire. This symbolizes the Divine wisdom accompanying Divine love.

Eyes in the Word mean the intellect, and the sight of the eyes, therefore, intelligence. Consequently, when said in reference to the Lord, they mean Divine wisdom. A flame of fire, moreover, symbolizes spiritual love, which is charity, and consequently, when said in reference to the Lord, it means Divine love. So now, the statement that His eyes were like a flame of fire symbolizes the Divine wisdom accompanying Divine love.

That the eye symbolizes the intellect is because they correspond. For as the eye sees as a result of natural light, so the intellect sees as a result of spiritual light. Consequently seeing is predicated of both.

That the eye in the Word symbolizes the intellect is apparent from the following passages:

Bring out the blind people who have eyes, and the deaf who have ears. (Isaiah 43:8)

In that day the deaf shall hear the words of the book, and out of darkness... the eyes of the blind shall see. (Isaiah 29:18)

Then the eyes of the blind shall be opened, and the ears of the deaf... (Isaiah 35:5)

...I will give You... as a light to the Gentiles, to open the eyes of the blind... (Isaiah 42:6-7)

The last is said of the Lord, who, when He comes, will open the intellect in people who are ignorant of the truth.

[2] That this is what is meant by opening the eyes is further apparent from the following passages:

Make the heart of this people fat..., and smear over their eyes, lest they see with their eyes... (Isaiah 6:10, John 12:40)

For Jehovah has poured out on you the spirit of deep sleep, and has closed your eyes; the prophets and your leaders, the seers, He has covered. (Isaiah 29:10, cf. 30:10)

...who shuts his eyes so as not to see evil. (Isaiah 33:15)

Hear this..., O foolish people..., who have eyes and see not... (Jeremiah 5:21)

(The punishment of) the shepherd, who deserts the flock: a sword shall be... against his right eye..., and his right eye shall be totally darkened. (Zechariah 11:17)

...the plague with which Jehovah will strike all the peoples who fought against Jerusalem: ...their eyes shall waste away in their sockets... (Zechariah 14:12)

...I will strike every horse with stupor, and... every horse of the peoples with blindness. (Zechariah 12:4)

A horse in the spiritual sense is an understanding of the Word (no. 298).

...hear me, Jehovah my God; enlighten my eyes, lest (perchance) I sleep the sleep of death. (Psalms 13:3)

Everyone sees that eyes in these places symbolize the intellect.

[3] It is apparent from this what the Lord meant by the eye in the following places:

The lamp of the body is the eye. If... your eye is whole, your entire body will be full of light. If... your eye is bad, your entire body will be full of darkness. If therefore the light that is in you is darkness, how great is the darkness! (Matthew 6:22-23, cf. Luke 11:34)

If your right eye causes you to stumble, pluck it out and cast it from you; for it is better for you... to enter into life with one eye, rather than having two eyes to be cast into hell fire. (Matthew 5:29; 18:9)

The eye in these places does not mean an eye, but an understanding of truth.

Since the eye symbolizes an understanding of truth, it was therefore one of the statutes among the children of Israel that a blind man of the posterity of Aaron or one blurry-eyed not approach to offer a sacrifice, nor enter within the veil (Leviticus 21:18, 20, 23), and that nothing blind be offered as a sacrifice (Leviticus 22:22, Malachi 1:8).

[4] It is apparent from this what an eye means when said in reference to a person. It follows then that when said in reference to the Lord, it means His Divine wisdom, and also His omniscience and providence, as in the following passages:

Open Your eyes, Jehovah, and see. (Isaiah 37:17)

I will set My eye on them for good, and... I will build them... (Jeremiah 24:6)

Behold, the eye of Jehovah is on those who fear Him... (Psalms 33:18)

Jehovah is in His holy temple...; His eyes behold, (and) His eyelids test the children of man. (Psalms 11:4)

Inasmuch as cherubim symbolize the Lord's protection and providence to keep the spiritual meaning of the Word from being harmed, therefore it is said of the four living creatures - which were cherubim - that they were full of eyes in front and in back, and that their wings were likewise full of eyes (Revelation 4:6, 8). And it is also said that the wheels on which the cherubim rode were full of eyes all around (Ezekiel 10:12).

[5] "A flame of fire" means the Lord's Divine love, as will be seen in subsequent expositions where flame and fire are mentioned. And because it is said that His eyes were like a flame of fire, it symbolizes the Divine wisdom accompanying Divine love.

The concept that the Lord has in Him Divine love as a property of Divine wisdom, and Divine wisdom as a property of Divine love, thus a reciprocal union of the two, is an arcanum disclosed in Angelic Wisdom Regarding Divine Love and Wisdom, nos. 34-39 and elsewhere.

  
/ 962  
  

Many thanks to the General Church of the New Jerusalem, and to Rev. N.B. Rogers, translator, for the permission to use this translation.