Bible

 

ማቴ 5

Studie

   

1 ሕዝቡንም አይቶ ወደ ተራራ ወጣ፤ በተቀመጠም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀረቡ፤

2 አፉንም ከፍቶ አስተማራቸው እንዲህም አለ።

3 መንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።

4 የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፥ መፅናናትን ያገኛሉና።

5 የዋሆች ብፁዓን ናቸው፥ ምድርን ይወርሳሉና።

6 ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ብፁዓን ናቸው፥ ይጠግባሉና።

7 የሚምሩ ብፁዓን ናቸው፥ ይማራሉና።

8 ልበ ንጹሖች ብፁዓን ናቸው፥ እግዚአብሔርን ያዩታልና።

9 የሚያስተራርቁ ብፁዓን ናቸው፥ የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉና።

10 ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።

11 ሲነቅፉአችሁና ሲያሳድዱአችሁ በእኔም ምክንያት ክፉውን ሁሉ በውሸት ሲናገሩባችሁ ብፁዓን ናችሁ።

12 ዋጋችሁ በሰማያት ታላቅ ነውና ደስ ይበላችሁ፥ ሐሴትም አድርጉ፤ ከእናንተ በፊት የነበሩትን ነቢያትን እንዲሁ አሳድደዋቸዋልና።

13 እናንተ የምድር ጨው ናችሁ፤ ጨው አልጫ ቢሆን ግን በምን ይጣፍጣል? ወደ ውጭ ተጥሎ በሰው ከመረገጥ በቀር ወደ ፊት ለምንም አይጠቅምም።

14 እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም።

15 መብራትንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል።

16 መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።

17 እኔ ሕግን ነቢያትን ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣሁም።

18 እውነት እላችኋለሁ፥ ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ፥ ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም፥ ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ።

19 እንግዲህ ከነዚህ ከሁሉ ካነሱት ትእዛዛት አንዲቱን የሚሽር ለሰውም እንዲሁ የሚያስተምር ማንም ሰው በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ ታናሽ ይባላል፤ የሚያደርግ ግን የሚያስተምርም ማንም ቢሆን እርሱ በመንግሥተ ሰማያት ታላቅ ይባላል።

20 እላችኋለሁና። ጽድቃችሁ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን ጽድቅ ካልበለጠ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።

21 ለቀደሙት። አትግደል እንደ ተባለ ሰምታችኋል፤ የገደለም ሁሉ ፍርድ ይገባዋል።

22 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ ደንቆሮ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል።

23 እንግዲህ መባህን በመሠዊያው ላይ ብታቀርብ፥ በዚያም ወንድምህ አንዳች በአንተ ላይ እንዳለው ብታስብ፥

24 በዚያ በመሠዊያው ፊት መባህን ትተህ ሂድ፥ አስቀድመህም ከወንድምህ ጋር ታረቅ፥ በኋላም መጥተህ መባህን አቅርብ።

25 አብረኸው በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ፈጥነህ ተስማማ፤ ባላጋራ ለዳኛ እንዳይሰጥህ ዳኛም ለሎሌው፥ ወደ ወህኒም ትጣላለህ፤

26 እውነት እልሃለሁ፥ የመጨረሻዋን ሳንቲም እስክትከፍል ድረስ ከቶ ከዚያ አትወጣም።

27 አታመንዝር እንደ ተባለ ሰምታችኋል።

28 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ወደ ሴት ያየ ሁሉ የተመኛትም ያን ጊዜ በልቡ ከእርስዋ ጋር አመንዝሮአል።

29 ቀኝ ዓይንህም ብታሰናክልህ አውጥተህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻልሃልና።

30 ቀኝ እጅህም ብታሰናክልህ ቆርጠህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻላልና።

31 ሚስቱን የሚፈታት ሁሉ የፍችዋን ጽሕፈት ይስጣት ተባለ።

32 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ ሁሉ አመንዝራ ያደርጋታል፥ የተፈታችውንም የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል።

33 ደግሞ ለቀደሙት። በውሸት አትማል ነገር ግን መሐላዎችህን ለጌታ ስጥ እንደተባለ ሰምታችኋል።

34 እኔ ግን እላችኋለሁ። ከቶ አትማሉ፤ በሰማይ አይሆንም የእግዚአብሔር ዙፋን ነውና፤

35 በምድርም አይሆንም የእግሩ መረገጫ ናትና፤ በኢየሩሳሌምም አይሆንም የታላቁ ንጉሥ ከተማ ናትና፤

36 በራስህም አትማል፥ አንዲቱን ጠጉር ነጭ ወይም ጥቁር ልታደርግ አትችልምና።

37 ነገር ግን ቃላችሁ አዎን አዎን ወይም አይደለም አይደለም ይሁን፤ ከነዚህም የወጣ ከክፉው ነው።

38 ዓይን ስለ ዓይን ጥርስም ስለ ጥርስ እንደ ተባለ ሰምታችኋል።

39 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ክፉውን አትቃወሙ፤ ዳሩ ግን ቀኝ ጉንጭህን በጥፊ ለሚመታህ ሁሉ ሁለተኛውን ደግሞ አዙርለት፤

40 እንዲከስህም እጀ ጠባብህንም እንዲወስድ ለሚወድ መጎናጸፊያህን ደግሞ ተውለት፤

41 ማንም ሰው አንድ ምዕራፍ ትሄድ ዘንድ ቢያስገድድህ ሁለተኛውን ከእርሱ ጋር ሂድ።

42 ለሚለምንህ ስጥ፥ ከአንተም ይበደር ዘንድ ከሚወደው ፈቀቅ አትበል።

43 ባልንጀራህን ውደድ ጠላትህንም ጥላ እንደ ተባለ ሰምታችኋል።

44-45 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በሰማያት ላለ አባታችሁ ልጆች ትሆኑ ዘንድ ጠላቶቻችሁን ውደዱ፥ የሚረግሙአችሁንም መርቁ፥ ለሚጠሉአችሁም መልካም አድርጉ፥ ስለሚያሳድዱአችሁም ጸልዩ፤ እርሱ በክፎዎችና በበጎዎች ላይ ፀሐይን ያወጣልና፥ በጻድቃንና በኃጢአተኞችም ላይ ዝናቡን ያዘንባልና።

46 የሚወዱአችሁን ብትወዱ ምን ዋጋ አላችሁ? ቀራጮችስ ያንኑ ያደርጉ የለምን?

47 ወንድሞቻችሁንም ብቻ እጅ ብትነሡ ምን ብልጫ ታደርጋላችሁ? አሕዛብስ ያንኑ ያደርጉ የለምን?

48 እንግዲህ የሰማዩ አባታችሁ ፍጹም እንደ ሆነ እናንተ ፍጹማን ሁኑ።

   

Ze Swedenborgových děl

 

Arcana Coelestia # 2360

Prostudujte si tuto pasáž

  
/ 10837  
  

2360. He calls them 'brothers' because it was from good that he made his appeal. This is clear from the meaning of 'brother', for 'brother' in the Word has the same meaning as 'neighbour', the reason being that everyone ought to love his neighbour as himself. Thus 'brothers' were called such out of love, or what amounts to the same, from good. The origin of naming and greeting the neighbour in this way lies in heaven where the Lord is Father of all and loves all as His children; and so love is spiritual conjunction. From this the whole of heaven resembles so to speak one family born from love and charity, 685, 917.

[2] All the children of Israel therefore, since they represented the Lord's heavenly kingdom, that is, the kingdom of love and charity, were among themselves called 'brothers' and also 'companions', though they were called 'companions' not from the good of love but from the truth of faith, as in Isaiah,

Every one helps his companion and says to his brother, Be firm. Isaiah 41:6.

In Jeremiah,

Thus shall you say, every one to his companion and every one to his brother, What has Jehovah answered? and what has Jehovah spoken? Jeremiah 23:35.

In David,

For my brothers' and my companions' sakes I will say. Peace be within you! Psalms 122:8.

In Moses,

He shall not press his companion and his brother, because Jehovah's release has been proclaimed. Deuteronomy 15:2-3.

In Isaiah,

I will confound Egypt with Egypt, and they will fight, every one against his brother, and every one against his companion. Isaiah 19:2.

In Jeremiah,

Take heed, every one, of his companion and put no trust in any brother, for every brother will supplant wholly, and every companion will utter slanders. Jeremiah 9:4.

[3] The fact that all belonging to that Church were called by the one name 'brothers' may be seen in Isaiah,

They will bring all your brothers from all nations as an offering to Jehovah, on horses, and in chariots, and in covered wagons, and on mules, and on dromedaries, to My holy mountain, Jerusalem. Isaiah 66:20.

People, like the Jews, who know nothing beyond the sense of the letter believe that none else are meant than the descendants of Jacob, and also that those descendants will be brought back to Jerusalem on horses, and in chariots, and in covered wagons, and on mules by those whom they call the gentiles. But the word 'brothers' is used to mean all who are governed by good, 'horses, chariots, and wagons' to mean the things that belong to truth and good, and 'Jerusalem' the Lord's kingdom.

[4] In Moses,

When there is a needy person among you, one of your brothers, within one of your gates, you shall not harden your heart nor shut your hand against your needy brother. Deuteronomy 15:7, 11.

In the same author,

From among your brothers shall you set a king over you; you may not place over you a foreigner, who is not your brother. And his heart shall not be lifted up above his brothers. Deuteronomy 17:15, 20.

In the same author,

Jehovah your God will raise up for you from the midst of you, from your brothers, a prophet like me; Him shall you obey. Deuteronomy 18:15, 18.

[5] From these quotations it is evident that the Jews and Israelites all called one another brothers, but allies they called companions. But because they discerned nothing beyond the historical and worldly descriptions of the Word they consequently believed that they called one another brothers because they were all children of one forefather, namely Abraham. They were not called brothers in the Word for this reason however but from the good which they represented. Furthermore 'Abraham' in the internal sense means nothing else than love itself, that is, the Lord, 1893, 1965, 1989, 2011, whose sons who therefore are brothers - are those who are governed by good, all those in fact who are called 'the neighbour', as the Lord teaches in Matthew,

One is your Master, Christ, and all you are brothers. Matthew 23:8.

[6] In the same gospel,

Whoever is angry with his brother without cause will be liable to judgement; whoever says to his brother, Raca! will be liable to the Sanhedrin. If you offer your gift on the altar and there remember that your brother-has something against you, leave the gift there before the altar, go away and first be reconciled to your brother. Matthew 5:22-24.

In the same gospel,

Why do you notice the speck which is in your brother's eye? How will you say to your brother, Let me cast the speck out of your eye? Matthew 7:2-4.

In the same gospel,

If your brother sins against you, go and rebuke him, between you and him alone. If he listens to you, you have gained your brother. Matthew 18:15.

In the same gospel,

Peter came and said to Him, Lord, how many times shall my brother sin against me and I ought to forgive him? Matthew 18:21.

In the same gospel,

So also My heavenly Father will do to you if you from your hearts do not forgive - everyone his brother's trespasses. Matthew 18:35.

[7] From all this it is plain that all men everywhere, being the neighbour, are called brothers. They are called 'brothers' because everyone ought to love the neighbour as himself, so that they are called such from love or good. And because the Lord is Good itself and views everyone from good, and is Himself the Neighbour in the highest sense of all, He Himself refers to them as 'brothers', as in John,

Jesus said to Mary, Go to My brothers. John 20:17.

And in Matthew,

The king will answer them and say, Truly I say to you, insofar as you did it to one of the least of these My brothers you did it to Me. Matthew 25:40.

From this it is now clear that 'brother' is a term expressive of love.

  
/ 10837  
  

Thanks to the Swedenborg Society for the permission to use this translation.