Bible

 

ማቴ 4

Studie

   

1 ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው፥

2 አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ።

3 ፈታኝም ቀርቦ። የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ፥ እነዚህ ድንጋዮች እንጀራ እንዲሆኑ በል አለው።

4 እርሱም መልሶ። ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው።

5 ከዚህ በኋላ ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደውና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ።

6 መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳትሰናከል በእጃቸው ያነሡሃል ተብሎ ተጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ፥ ወደ ታች ራስህን ወርውር አለው።

7 ኢየሱስም። ጌታን አምላክህን አትፈታተነው ተብሎ ደግሞ ተጽፎአል አለው።

8 ደግሞ ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ።

9 ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ አለው።

10 ያን ጊዜ ኢየሱስ። ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።

11 ያን ጊዜ ዲያቢሎስ ተወው፥ እነሆም፥ መላእክት ቀርበው ያገለግሉት ነበር።

12 ኢየሱስም ዮሐንስ አልፎ እንደ ተሰጠ በሰማ ጊዜ ወደ ገሊላ ፈቀቅ ብሎ ሄደ።

13 ዝሬትንም ትቶ በዛብሎን በንፍታሌም አገር በባሕር አጠገብ ወደ አለችው ወደ ቅፍርሆም መጥቶ ኖረ።

14-16 በነቢዩም በኢሳይያስ። የዛብሎን ምድርና የንፍታሌም ምድር፥ የባሕር መንገድ፥ በዮርዳኖስ ማዶ፥ የአሕዛብ ገሊላ፤ በጨለማ የተቀመጠው ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ፥ በሞት አገርና ጥላ ለተቀመጡትም ብርሃን ወጣላቸው

17 የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ። ከዚያ ዘመን ጀምሮ ኢየሱስ። መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ እያለ ይሰብክ ጀመር።

18 በገሊላ ባሕር አጠገብ ሲመላለስም ሁለት ወንድማማች ጴጥሮስ የሚሉትን ስምዖንን ወንድሙንም እንድርያስን መረባቸውን ወደ ባሕር ሲጥሉ አየ፥ ዓሣ አጥማጆች ነበሩና።

19 እርሱም። በኋላዬ ኑና ሰዎችን አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ አላቸው።

20 ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት።

21 ከዚያም እልፍ ብሎ ሌሎችን ሁለት ወንድማማች የዘብዴዎስን ልጅ ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ከአባታቸው ከዘብዴዎስ ጋር በታንኳ መረባቸውን ሲያበጁ አየ፤ ጠራቸውም።

22 እነርሱም ወዲያው ታንኳይቱንና አባታቸውን ትተው ተከተሉት።

23 ኢየሱስም በምኩራቦቻቸው እያስተማረ የመንግሥትንም ወንጌል እየሰበከ በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ በገሊላ ሁሉ ይዞር ነበር።

24 ዝናውም ወደ ሶርያ ሁሉ ወጣ፤ በልዩ ልዩ ደዌና ሥቃይም ተይዘው የታመሙትን ሁሉ አጋንንትም ያደሩባቸውን በጨረቃም የሚነሣባቸውን ሽባዎችንም ወደ እርሱ አመጡ፥ ፈወሳቸውም።

25 ከገሊላም ከአሥሩ ከተማም ከኢየሩሳሌምም ከይሁዳም ከዮርዳኖስም ማዶ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።

   

Ze Swedenborgových děl

 

Apocalypse Revealed # 270

Prostudujte si tuto pasáž

  
/ 962  
  

270. Having seven horns. This symbolizes the Lord's omnipotence.

The Word often mentions horns, and a horn everywhere symbolizes power. Consequently, when a horn is mentioned in connection with the Lord, it symbolizes omnipotence. Seven horns are specified, because seven symbolizes all (no. 10), thus all power or omnipotence.

That a horn symbolizes power, and when mentioned in connection with the Lord, omnipotence, can be seen from the following passages:

You who rejoice over nothing, who say, "Have we not taken horns for ourselves by our own strength?" (Amos 6:13)

I said... to the wicked, "Do not lift up the horn. Do not lift up your horn on high...." All the horns of the wicked I will cut off; the horns of the righteous shall be exalted. (Psalms 75:4-5, 10)

Jehovah... has exalted the horn of your adversaries. (Lamentations 2:17)

The horn of Moab is cut off, and his arm is broken... (Jeremiah 48:25)

...you have pushed with side and shoulder, and struck all the weak sheep with your horns... (Ezekiel 34:21)

(Jehovah) has exalted the horn of His people... (Psalms 148:14)

(Jehovah God of hosts,) the glory of their strength..., He has exalted our horn. (Psalms 89:17)

The brightness (of Jehovah God) will be like the light; He will have horns 1 coming from His hand, and the hiding of His power there. (Habakkuk 3:4)

...My arm shall strengthen (David)..., and in My name his horn shall be exalted. (Psalms 89:21, 24)

...Jehovah, my strength..., my rock...(my) horn... (Psalms 18:1-2, cf. 2 Samuel 22:3)

Arise..., O daughter of Zion; for I will make your horn iron..., that you may break in pieces many peoples. (Micah 4:13)

(The Lord) has destroyed in His wrath the strongholds of the daughter of Judah..., (and) He has cut off... every horn of Israel. (Lamentations 2:2-3)

Powers are also symbolized by the horns of the dragon in Revelation 12:3; by the horns of the beast rising up out of the sea in Revelation 13:1; by the horns of the scarlet beast upon which the woman sat in Revelation 17:3, 7, 12; by the horns of the ram and the goat in Daniel 8:3-12, 20-22. The last symbolized the power of Divine truth in the church. And conversely, that that power would perish, by the horns of the altars in Bethel, in Amos:

...I will visit punishment on the transgressions of Israel, I will visit destruction on the altars of Bethel, so that the horns of the altar are cut off and fall to the ground. (Amos 3:14)

Poznámky pod čarou:

1. Probably descriptive of rays of light.

  
/ 962  
  

Many thanks to the General Church of the New Jerusalem, and to Rev. N.B. Rogers, translator, for the permission to use this translation.