Bible

 

ማቴ 16

Studie

   

1 ፈሪሳውያንና ሰዱቃውያንም ቀርበው ሲፈትኑት ከሰማይ ምልክት እንዲያሳያቸው ለመኑት።

2 እርሱ ግን መልሶ እንዲህ አላቸው። በመሸ ጊዜ። ሰማዩ ቀልቶአልና ብራ ይሆናል ትላላችሁ፤

3 ማለዳም። ሰማዩ ደምኖ ቀልቶአልና ዛሬ ይዘንባል ትላላችሁ። የሰማዩን ፊትማ መለየት ታውቃላችሁ፥ የዘመኑንስ ምልክት መለየት አትችሉምን?

4 ክፉና አመንዝራ ትውልድ ምልክት ይሻል፥ ከነቢዩም ከዮናስ ምልክት በቀር ምልክት አይሰጠውም። ትቶአቸውም ሄደ።

5 ደቀ መዛሙርቱም ወደ ማዶ በመጡ ጊዜ እንጀራ መያዝን ረሱ።

6 ኢየሱስም። ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን እርሾ ተጠንቀቁና ተጠበቁ አላቸው።

7 እነርሱም። እንጀራ ባንይዝ ነው ብለው እርስ በርሳቸው ተነጋገሩ።

8 ኢየሱስም አውቆ እንዲህ አላቸው። እናንተ እምነት የጐደላችሁ፥ እንጀራ ስለ ሌላችሁ ስለ ምን እርስ በርሳችሁ ትነጋገራላችሁ? ገና አታስተውሉምን?

9 ለአምስቱ ሺህ አምስቱ እንጀራ፥ ስንት መሶብም እንዳነሣችሁ ትዝ አይላችሁምን?

10 ወይስ ለአራቱ ሺህ ሰባቱ እንጀራ፥ ስንት ቅርጫትም እንዳነሣችሁ ትዝ አይላችሁምን?

11 ፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን እርሾ እንድትጠበቁ ብዬ ስለ እንጀራ እንዳልተናገርኋችሁ እንዴት አታስተውሉምን?

12 እነርሱም ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን ትምህርት እንጂ ከእንጀራ እርሾ እንዲጠበቁ እንዳላላቸው ያን ጊዜ አስተዋሉ።

13 ኢየሱስም ወደ ፊልጶስ ቂሣርያ አገር በደረሰ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን። ሰዎች የሰውን ልጅ ማን እንደ ሆነ ይሉታል? ብሎ ጠየቀ።

14 እነርሱም። አንዳንዱ መጥምቁ ዮሐንስ፥ ሌሎችም ኤልያስ፥ ሌሎችም ኤርምያስ ወይም ከነቢያት አንዱ ነው ይላሉ አሉት።

15 እርሱም። እናንተስ እኔን ማን እንደ ሆንሁ ትላላችሁ? አላቸው።

16 ስምዖን ጴጥሮስም መልሶ። አንተ ክርስቶስ የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ አለ።

17 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፥ በሰማያት ያለው አባቴ እንጂ ሥጋና ደም ይህን አልገለጠልህምና ብፁዕ ነህ።

18 እኔም እልሃለሁ፥ አንተ ጴጥሮስ ነህ፥ በዚችም ዓለት ላይ ቤተ ክርስቲያኔን እሠራለሁ፥ የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም።

19 የመንግሥተ ሰማያትንም መክፈቻዎች እሰጥሃለሁ፤ በምድር የምታስረው ሁሉ በሰማያት የታሰረ ይሆናል፥ በምድርም የምትፈታው ሁሉ በሰማያት የተፈታ ይሆናል።

20 ያን ጊዜም እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ለማንም እንዳይነግሩ ደቀ መዛሙርቱን አዘዛቸው።

21 ከዚያን ቀን ጀምሮ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ ከሽማግሎችና ከካህናት አለቆች ከጻፎችም ብዙ መከራ ይቀበልና ይገደል ዘንድ በሦስተኛውም ቀን ይነሣ ዘንድ እንዲገባው ለደቀ መዛሙርቱ ይገልጥላቸው ጀመር።

22 ጴጥሮስም ወደ እርሱ ወስዶ። አይሁንብህ ጌታ ሆይ፤ ይህ ከቶ አይደርስብህም ብሎ ሊገሥጸው ጀመረ።

23 እርሱ ግን ዘወር ብሎ ጴጥሮስን። ወደ ኋላዬ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን፤ የሰውን እንጂ የእግዚአብሔርን አታስብምና ዕንቅፋት ሆነህብኛል አለው።

24 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ። እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።

25 ነፍሱን ሊያድን የሚወድ ሁሉ ያጠፋታል፤ ስለ እኔ ግን ነፍሱን የሚያጠፋ ሁሉ ያገኛታል።

26 ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል? ወይስ ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል?

27 የሰው ልጅ ከመላእክቱ ጋር በአባቱ ክብር ይመጣ ዘንድ አለው፤ ያን ጊዜም ለሁሉ እንደ ሥራው ያስረክበዋል።

28 እውነት እላችኋለሁ፥ የሰው ልጅ በመንግሥቱ ሲመጣ እስኪያዩ ድረስ እዚህ ከሚቆሙት ሞትን የማይቀምሱ አንዳንድ አሉ።

   

Ze Swedenborgových děl

 

True Christian Religion # 376

Prostudujte si tuto pasáž

  
/ 853  
  

376. Charity and faith are of no use to a person, so long as they remain merely in the bodily hemisphere, that is, in his head, and are not given a firm base in deeds; this is evident from a thousand passages in the Word, of which I shall quote only the following.

Every tree which does not produce good fruit is cut down and cast into the fire, Matthew 7:19-21.

He who sows on good soil is the person who hears the Word and pays attention to it, and bears and produces fruit. When Jesus said this, he cried out saying, He who has ears to hear with, let him hear, Matthew 13:9, 23.

Jesus said, My mother and my brothers are these who hear the Word of God and act upon it, Luke 8:21.

We know that God does not listen to sinners, but if anyone worships God, and does His will, He listens to him, John 9:31.

If you know these things, you are blessed if you act upon them, John 13:17.

He who has my commandments and keeps them, he it is who loves me, and I shall love him, and show myself to him; and I shall come to him and make my dwelling with him, John 14:15-21, 23.

In this my Father is glorified, in that you bear much fruit, John 15:8, 16.

It is not those who hear the law, but those who keep it, who are made righteous by God, Romans 2:13; James 1:22.

On the day of wrath and righteous judgment, God will render to each in accordance with his deeds, Romans 2:5-6.

We must all be put on show before the tribunal of Christ, so that each may be rewarded for our bodily acts, whether good or ill. 2 Corinthians 5:10.

The Son of Man is to come in the glory of His Father, and then He will reward each man in accordance with his deeds, Matthew 16:27.

I heard a voice from heaven saying, Blessed are the dead who die in the Lord from now on. So says the Spirit, so that they may rest from their labours; their deeds accompany them, Revelation 14:13.

The book was opened, which is the book of life; and the dead were judged according to what was written in the book, everyone according to his deeds, Revelation 20:12-13.

Behold I come quickly, and my reward is with me, so that I may give to each according to what he has done, Revelation 22:12.

Jehovah, whose eyes are open upon all the behaviour of men, to give to each in accordance with his behaviour, and in accordance with the fruit of his deeds, Jeremiah 32:19.

I will punish his behaviour, and his deeds I will repay him, Hosea 4:9.

Jehovah deals with us according to our behaviour and according to our deeds, Zechariah 1:6.

There are a thousand other such passages.

[2] These prove that charity and faith are not charity and faith until they are realised in deeds, and if they merely exist above the level of deeds in space, or in the mind, they are as it were images of a tent or a temple in the air, which are nothing but atmospheric phenomena which vanish of their own accord; or they resemble paintings on paper which are eaten by bookworms; or they are like dwellings on a roof, lacking a bedroom, and not in the house. These comparisons will enable one to see that charity and faith are unstable, so long as they remain mental concepts, unless, when possible, they are realised in deeds and come into existence jointly in deeds.

  
/ 853  
  

Thanks to the Swedenborg Society for the permission to use this translation.