Bible

 

ማቴ 13

Studie

   

1 በዚያን ቀን ኢየሱስ ከቤት ወጥቶ በባሕር አጠገብ ተቀመጠ፤

2 እርሱም በታንኳ ገብቶ እስኪቀመጥ ድረስ ብዙ ሰዎች ወደ እርሱ ተሰበሰቡ፥ ሕዝቡም ሁሉ በወደቡ ቆመው ነበር።

3 በምሳሌም ብዙ ነገራቸው እንዲህም አላቸው። እነሆ፥ ዘሪዘራ ወጣ።

4 እርሱም ሲዘራ አንዳንዱ በመንገድ ዳር ወደቀ፥ ወፎችም መጥተው በሉት።

5 ሌላውም ብዙ መሬት በሌለበት በጭንጫ ላይ ወደቀ፤ ጥልቅ መሬትም ስላልነበረው ወዲያው በቀለ፥

6 ፀሐይ በወጣ ጊዜ ግን ጠወለገ፥ ሥርም ስላልነበረው ደረቀ።

7 ሌላውም በእሾህ መካከል ወደቀ፥ እሾህም ወጣና አነቀው።

8 ሌላውም በመልካም መሬት ወደቀ፤ አንዱም መቶ፥ አንዱም ስድሳ፥ አንዱም ሠላሳ ፍሬ ሰጠ።

9 የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።

10 ደቀ መዛሙርቱም ቀርበው። ስለ ምን በምሳሌ ትነግራቸዋለህ? አሉት።

11 እርሱም መልሶ እንዲህ አላቸው። ለእናንተ የመንግሥተ ሰማያትን ምሥጢር ማወቅ ተሰጥቶአችኋል፥ ለእነርሱ ግን አልተሰጣቸውም።

12 ላለው ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።

13 ስለዚህ እያዩ ስለማያዩ እየሰሙም ስለማይሰሙ ስለማያስተውሉም በምሳሌ እነግራቸዋለሁ።

14 መስማት ትሰማላችሁና አታስተውሉም፥ ማየትም ታያላችሁና አትመለከቱም።

15 በዓይናቸው እንዳያዩ፥ በጆሮአቸውም እንዳይሰሙ፥ በልባቸውም እንዳያስተውሉ፥ ተመልሰውም እንዳልፈውሳቸው፥ የዚህ ሕዝብ ልብ ደንድኖአልና ጆሮአቸውም ደንቁሮአል ዓይናቸውንም ጨፍነዋል የሚል የኢሳይያስ ትንቢት በእነርሱ ይፈጸማል።

16 የእናንተ ግን ዓይኖቻችሁ ስለሚያዩ ጆሮቻችሁም ስለሚሰሙ ብፁዓን ናቸው።

17 እውነት እላችኋለሁ፥ ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን የምታዩትን ሊያዩ ተመኝተው አላዩም፥ የምትሰሙትንም ሊሰሙ ተመኝተው አልሰሙም።

18 እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።

19 መንግሥትቃል ሰምቶ በማያስተውል ሁሉ፥ ክፉው ይመጣል፥ በልቡ የተዘራውንም ይነጥቃል፤ በመንገድ ዳር የተዘራው ይህ ነው።

20 በጭንጫ ላይ የተዘራውም ይህ ቃሉን ሰምቶ ወዲያው በደስታ የሚቀበለው ነው፤

21 ነገር ግን ለጊዜው ነው እንጂ በእርሱ ሥር የለውም፥ በቃሉ ምክንያትም መከራ ወይም ስደት በሆነ ጊዜ ወዲያው ይሰናከላል።

22 እሾህ መካከል የተዘራውም ይህ ቃሉን የሚሰማ ነው፥ የዚህም ዓለም አሳብና የባለጠግነት መታለል ቃሉን ያንቃል፥ የማያፈራም ይሆናል።

23 በመልካም መሬት የተዘራውም ይህ ቃሉን ሰምቶ የሚያስተውል ነው፤ እርሱም ፍሬ ያፈራል አንዱም መቶ አንዱም ስድሳ አንዱም ሠላሳ ያደርጋል።

24 ሌላ ምሳሌ አቀረበላቸው እንዲህም አለ። መንግሥተ ሰማያት በእርሻው መልካም ዘርን የዘራን ሰው ትመስላለች።

25 ሰዎቹ ሲተኙ ግን ጠላቱ መጣና በስንዴው መካከል እንክርዳድን ዘርቶ ሄደ።

26 ስንዴውም በበቀለና በአፈራ ጊዜ እንክርዳዱ ደግሞ ያን ጊዜ ታየ።

27 የባለቤቱም ባሮች ቀርበው። ጌታ ሆይ፥ መልካምን ዘር በእርሻህ ዘርተህ አልነበርህምን? እንክርዳዱንስ ከወዴት አገኘ? አሉት።

28 እርሱም። ጠላት ይህን አደረገ አላቸው። ባሮቹም። እንግዲህ ሄደን ብንለቅመው ትወዳለህን? አሉት።

29 እርሱ ግን። እንክርዳዱን ስትለቅሙ ስንዴውን ከእርሱ ጋር እንዳትነቅሉት አይሆንም።

30 ተዉአቸው፤ እስከ መከር ጊዜ አብረው ይደጉ፤ በመከር ጊዜም አጫጆችን። እንክርዳዱን አስቀድማችሁ ልቀሙ በእሳትም ለማቃጠል በየነዶው እሰሩ፥ ስንዴውን ግን በጎተራዬ ክተቱ እላለሁ አለ።

31 ሌላ ምሳሌ አቀረበላቸው እንዲህም አለ። መንግሥተ ሰማያት ሰው ወስዶ በእርሻው የዘራትን የሰናፍጭ ቅንጣት ትመስላለች፤

32 እርስዋም ከዘር ሁሉ ታንሳለች፥ በአደገች ጊዜ ግን፥ ከአታክልቶች ትበልጣለች የሰማይም ወፎች መጥተው በቅርንጫፎችዋ እስኪሰፍሩ ድረስ ዛፍ ትሆለች።

33 ሌላ ምሳሌ ነገራቸው እንዲህም አለ። መንግሥተ ሰማያት ሁሉ እስኪቦካ ድረስ ሴት ወስዳ በሦስት መስፈሪያ ዱቄት የሸሸገችውን እርሾ ትመስላለች።

34-35 ኢየሱስም ለሕዝቡ ይህን ሁሉ በምሳሌ ተናገረ፤ በነቢዩም። በምሳሌ አፌን እከፍታለሁ፥ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ የተሰወረውንም እናገራለሁ የተባለው ይፈጸም ዘንድ ያለ ምሳሌ አልተናገራቸውም።

36 በዚያን ጊዜ ሕዝቡን ትቶ ወደ ቤት ገባ። ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው። የእርሻውን እንክርዳድ ምሳሌ ተርጕምልን አሉት።

37 እርሱም መልሶ እንዲህ አላቸው። መልካምን ዘር የዘራው የሰው ልጅ ነው፤ እርሻውም ዓለም ነው፤

38 መልካሙም ዘር የመንግሥት ልጆች ናቸው፤

39 እንክርዳዱም የክፉው ልጆች ናቸው፥ የዘራውም ጠላት ዲያብሎስ ነው፤ መከሩም የዓለም መጨረሻ ነው፥ አጫጆችም መላእክት ናቸው።

40 እንግዲህ እንክርዳድ ተለቅሞ በእሳት እንደሚቃጠል፥ በዓለም መጨረሻ እንዲሁ ይሆናል።

41 የሰው ልጅ መላእክቱን ይልካል፥ ከመንግሥቱም እንቅፋትን ሁሉ ዓመፃንም የሚያደርጉትን ይለቅማሉ፥

42 ወደ እቶነ እሳትም ይጥሉአቸዋል፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።

43 በዚያን ጊዜ ጻድቃን በአባታቸው መንግሥት እንደ ፀሐይ ይበራሉ። የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።

44 ደግሞ መንግሥተ ሰማያት በእርሻ ውስጥ የተሰወረውን መዝገብ ትመስላለች፤ ሰውም አግኝቶ ሰወረው፥ ከደስታውም የተነሣ ሄዶ ያለውን ሁሉ ሸጠና ያን እርሻ ገዛ።

45 ደግሞ መንግሥተ ሰማያት መልካምን ዕንቁ የሚሻ ነጋዴን ትመስላለች፤

46 ዋጋዋም እጅግ የበዛ አንዲት ዕንቁ በአገኘ ጊዜ ሄዶ ያለውን ሁሉ ሸጠና ገዛት።

47 ደግሞ መንግሥተ ሰማያት ወደ ባሕር የተጣለች ከሁሉም ዓይነት የሰበሰበች መረብን ትመስላለች፤

48 በሞላችም ጊዜ ወደ ወደቡ አወጡአት፥ ተቀምጠውም መልካሙን ለቅመው በዕቃዎች ውስጥ አከማቹ ክፉውን ግን ወደ ውጭ ጣሉት።

49 ዓለም መጨረሻ እንዲሁ ይሆናል፤ መላእክት መጥተው ኃጢአተኞችን ከጻድቃን መካከል ይለዩአቸዋል፥ ወደ እቶነ እሳትም ይጥሉአቸዋል፤

50 በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።

51 ኢየሱስም። ይህን ሁሉ አስተዋላችሁን? አላቸው አዎን አሉት።

52 እርሱም። ስለዚህ የመንግሥተ ሰማያት ደቀ መዝሙር የሆነ ጻፊ ሁሉ ከመዝገቡ አዲሱንና አሮጌውን የሚያወጣ ባለቤትን ይመስላል አላቸው።

53 ኢየሱስም እነዚህም ምሳሌዎች ከጨረሰ በኋላ ከዚያ ሄደ።

54 ወደ ገዛ አገሩም መጥቶ እስኪገረሙ ድረስ በምኩራባቸው ያስተምራቸው ነበር፤ እንዲህም አሉ። ይህን ጥበብ ተአምራት ይህ ከወዴት አገኘው?

55 ይህ የጸራቢ ልጅ አይደለምን? እናቱስ ማርያም ትባል የለምን? ወንድሞቹስ ያዕቆብና ዮሳ ስምዖንም ይሁዳም አይደሉምን?

56 እኅቶቹስ ሁሉ በእኛ ዘንድ ያሉ አይደሉምን? እንኪያስ ይህን ሁሉ ከወዴት አገኘው? ተሰናከሉበትም።

57 ኢየሱስ ግን። ነቢይ ከገዛ አገሩና ከገዛ ቤቱ በቀር ሳይከበር አይቀርም አላቸው።

58 በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።

   

Ze Swedenborgových děl

 

Apocalypse Revealed # 405

Prostudujte si tuto pasáž

  
/ 962  
  

405. And a third of the living creatures in the sea died. (8:9) This symbolically means that those who had lived that faith and continued to live it could not be reformed and receive life.

A third symbolizes all such, as said above. Creatures mean people who can be reformed (no. 290). The reason is that to create means, symbolically, to reform (no. 254). Their living means, symbolically, to be able by reformation to receive life. That they died means, symbolically, that people who live that faith alone cannot receive life. They cannot, because people are all reformed by a faith united to charity, thus by a faith accompanying charity, and none by faith alone; for charity is the life of faith.

[2] Since in the spiritual world the affections and consequent perceptions and thoughts of spirits and angels appear at a distance in the forms of animals or creatures on the earth called beasts, of creatures in the air called birds, and of creatures in the sea called fish, therefore the Word so often mentions beasts, birds, and fish, which nevertheless have precisely the meaning stated. So for example in the following places:

...Jehovah has a quarrel with the inhabitants of the land, for there is no truth or mercy or knowledge of God... And everyone who dwells in it will waste away along with the beast of the field and the bird of the air; even the fish of the sea will be gathered up. (Hosea 4:1, 3)

I will consume man and beast..., the bird of the heavens, the fish of the sea, ...the stumbling blocks along with the impious... (Zephaniah 1:3)

There shall be a great earthquake in the land of Israel, and the fish of the sea, the bird of the heavens, and the beast of the field... shall tremble before Me. (Ezekiel 38:18-20)

You have made Him to have dominion over the works of Your hands; You have put all things under his feet... the beasts of the fields, the bird of the air, and the fish of the sea that pass through the path of the seas. (Psalms 8:6-8)

The latter is said of the Lord.

Pray ask the beasts, and they will teach you; or the birds of the air, and they will inform you...; and the fish of the sea will tell you. Who of all these does not know that the hand of Jehovah has done this? (Job 12:7-9)

And in many other places as well.

[3] Fish, moreover, and creatures of the sea, as they are called here, mean the affections and consequent thoughts of such people as are concerned with general truths, and so who take more from a natural source than from a spiritual one. These people are meant by fish in the preceding passages, and also in the following ones:

By My rebuke I dry up the sea, I make the rivers a wilderness; their fish stink... and die of thirst. (Isaiah 50:2)

...the king of Egypt, a great whale, you who lie in the midst of your rivers, you said, "The river is mine; I made myself..".. (Therefore) I will cause the fish of your rivers to stick to your scales..., and I will leave you in the wilderness, you and all the fish of your rivers. (Ezekiel 29:3-5)

This was addressed to the king of Egypt, because Egypt symbolizes the natural level divorced from the spiritual one, and so the fish of his rivers mean people governed by doctrines, who because of them are caught up in faith separated from charity, a faith that is simply knowledge.

Because of that separation, moreover, one of the miracles in Egypt was the turning of their waters into blood, so that the fish died (Exodus 7:17-25, Psalms 105:29).

[4] Furthermore:

Why do You make mankind like fish of the sea...? Everyone draws them up with a hook, and gathers them in a net... (Habakkuk 1:14-16)

Fish here stand for people concerned with general truths and caught up in faith divorced from charity. In contrast, fish stand for people concerned with general truths and governed by a faith conjoined with charity in Ezekiel:

He said to me: "These waters flowing to the eastern boundary... enter the sea, (from which comes) every living soul that creeps... and very much fish... ...fishermen will stand by it... with a spreading of their nets. Its fish will be of the same kinds as the fish of the Great Sea, exceedingly many. (Ezekiel 47:1, 8-10)

In Matthew:

(Jesus said,) the kingdom of heaven is like a net cast into the sea, and they gathered (fish).... And they put the good ones into vessels and threw the bad away. (Matthew 13:47-49)

And in Jeremiah:

I will bring (the children of Israel) back into their land... And I will send for many fishermen...(who) shall fish them. (Jeremiah 16:15-16)

[5] Consequently, anyone who knows that fish symbolize people and things of the kind stated, can see the following: Why the Lord chose fishermen to be His disciples, and said,

Come after Me, and I will make you fishers of men. (Matthew 4:18-19)

Why the disciples, with the Lord's blessing, caught a huge multitude of fish, and the Lord said to Peter,

Do not be afraid. From now on you will catch men. (Luke 5:2-10)

Why, when they wished to exact tribute from the Lord, He told Peter to go to the sea and draw out a fish, and to give them the coin found in it for Him and for himself (Matthew 16:24-27).

Why, after His resurrection, the Lord gave His disciples fish and bread to eat (John 21:2-13).

And why He told them to "go into all the world and preach the gospel to every creature" (Mark 16:15). For the nations they were converting possessed only general truths, and were concerned more with natural things than spiritual ones.

  
/ 962  
  

Many thanks to the General Church of the New Jerusalem, and to Rev. N.B. Rogers, translator, for the permission to use this translation.