De Bijbel

 

ማቴ 7:15-20 : Je zal gekend zijn door je fruit!

Studie

15 የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡባችሁ በውሥጣቸው ግን ነጣቂዎች ተኵላዎች ከሆኑ ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ።

16 ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ። ከእሾህ ወይን ከኩርንችትስ በለስ ይለቀማልን?

17 እንዲሁ መልካም ዛፍ ሁሉ መልካም ፍሬ ያደርጋል፥ ክፉም ዛፍ ክፉ ፍሬ ያደርጋል።

18 መልካም ዛፍ ክፉ ፍሬ ማፍራት፥ ወይም ክፉ ዛፍ መልካም ፍሬ ማፍራት አይቻለውም።

19 መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል ወደ እሳትም ይጣላል።

20 ስለዚህም ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ።

Commentaar

 

You Will Be Known By Your Fruit!

Door Junchol Lee


Om door te bladeren terwijl u luistert, speelt u de audio af in een nieuw venster.

A Tree Shall be Known by its Fruit

Sometimes a single action can express a message more strongly than a thousand well thought out words. The message of Jesus is powerful, not just because of its rationality and logic, but because it was manifested by Jesus in loving actions. What is in our heart and mind only becomes complete and real in an action. Yet, there is so much more to learn in "Thus you will know them by their fruits." (Matthew 7:20)

(Referenties: Deuteronomy 7:12)