बाइबल

 

ማቴ 11

पढाई करना

   

1 ኢየሱስም አሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርቱን ማዘዝ በፈጸመ ጊዜ በከተሞቻቸው ሊያስተምርና ሊሰብክ ከዚያ አለፈ።

2 ዮሐንስም በወህኒ ሳለ የክርስቶስን ሥራ ሰምቶ ከደቀ መዛሙርቱ ሁለት ላከና።

3 የሚመጣው አንተ ነህን? ወይስ ሌላ እንጠብቅ? አለው።

4 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው። ሄዳችሁ ያያችሁትን የሰማችሁትንም ለዮሐንስ አውሩለት፤

5 ዕውሮች ያያሉ አንካሶችም ይሄዳሉ፥ ለምጻሞችም ይነጻሉ ደንቆሮችም ይሰማሉ፥ ሙታንም ይነሣሉ

6 ለድሆችም ወንጌል ይሰበካል፤ በእኔም የማይሰናከለው ሁሉ ብፁዕ ነው።

7 እነዚያም ሲሄዱ ኢየሱስ ለሕዝቡ ስለ ዮሐንስ ሊናገር ጀመረ እንዲህም አለ። ምን ልታዩ ወደ ምድረ በዳ ወጣችሁ?

8 ነፋስ የሚወዘውዘውን ሸምበቆን? ወይስ ምን ልታዩ ወጣችሁ? ቀጭን ልብስ የለበሰ ሰውን? እነሆ፥ ቀጭን ልብስ የለበሱ በነገሥታት ቤት አሉ።

9 ወይስ ምን ልታዩ ወጣችሁ? ነቢይን? አዎን እላችኋለሁ፥ ከነቢይም የሚበልጠውን።

10 እነሆ፥ መንገድህን በፊትህ የሚጠርግ መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ

11 ተብሎ የተጻፈለት ይህ ነውና። እውነት እላችኋለሁ፥ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሣም፤ በመንግሥተ ሰማያት ግን ከሁሉ የሚያንሰው ይበልጠዋል።

12 ከመጥምቁም ከዮሐንስ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ መንግሥተ ሰማያት ትገፋለች፥ ግፈኞችም ይናጠቋታል።

13 ነቢያት ሁሉና ሕጉ እስከ ዮሐንስ ድረስ ትንቢት ተናገሩ፤

14 ልትቀበሉትስ ብትወዱ፥ ይመጣ ዘንድ ያለው ኤልያስ ይህ ነው።

15 የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።

16 ነገር ግን ይህን ትውልድ በምን እመስለዋለሁ? በገበያ የሚቀመጡትን ልጆች ይመስላሉ፥ እነርሱም ባልንጀሮቻቸውን እየጠሩ።

17 እንቢልታ ነፋንላችሁ ዘፈንም አልዘፈናችሁም ሙሾ አወጣንላችሁ ዋይ ዋይም አላላችሁም ይሉአቸዋል።

18 ዮሐንስ ሳይበላ ሳይጠጣ መጣ፥ እነርሱም። ጋኔን አለበት አሉት።

19 የሰው ልጅ እየበላ እየጠጣ መጣ፥ እነርሱም። እነሆ፥ በላተኛ የወይን ጠጅ ጠጭ፥ የቀራጮች የኃጢአተኞች ወዳጅ ይሉታል። ጥበብም በልጆችዋ ጸደቀች።

20 በዚያን ጊዜ የሚበዙ ተአምራት የተደረገባቸውን ከተማዎች ንስሐ ስላልገቡ ሊነቅፋቸው ጀመረ እንዲህም አለ።

21 ወዮልሽ ኮራዚ፤ ወዮልሽ ቤተ ሳይዳ፤ በእናንተ የተደረገው ተአምራት በጢሮስና በሲዶና ተደርጎ ቢሆን፥ ማቅ ለብሰው አመድም ነስንሰው ከብዙ ጊዜ በፊት ንስሐ በገቡ ነበርና።

22 ነገር ግን እላችኋለሁ፥ በፍርድ ቀን ከእናንተ ይልቅ ለጢሮስና ለሲዶና ይቀልላቸዋል።

23 አንቺም ቅፍርናሆም፥ እስከ ሰማይ ከፍ አልሽን? ወደ ሲኦል ትወርጃለሽ፤ በአንቺ የተደረገው ተአምራት በሰዶም ተደርጎ ቢሆን፥ እስከ ዛሬ በኖረች ነበርና።

24 ነገር ግን እላችኋለሁ፥ በፍርድ ቀን ከአንቺ ይልቅ ለሰዶም አገር ይቀልላታል።

25 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አለ። አባት ሆይ፥ የሰማይና የምድር ጌታ፥ ይህን ከጥበበኞችና ከአስተዋዮች ሰውረህ ለሕፃናት ስለ ገለጥህላቸው አመሰግንሃለሁ፤

26 አዎን፥ አባት ሆይ፥ ፈቃድህ በፊትህ እንዲህ ሆኖአልና።

27 ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል፤ ከአብ በቀር ወልድን የሚያውቅ የለም፥ ከወልድም በቀር ወልድም ሊገለጥለት ከሚፈቅድ በቀር አብን የሚያውቅ የለም።

28 እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ።

29 ቀንበሬን በላያችሁ ተሸከሙ ከእኔም ተማሩ፥ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤

30 ቀንበሬ ልዝብ ሸክሜም ቀሊል ነውና።

   

स्वीडनबॉर्ग के कार्यों से

 

Heaven and Hell #360

इस मार्ग का अध्ययन करें

  
/ 603  
  

360. I have talked after their death with some people who during their earthly lives had renounced the world and devoted themselves to a virtually solitary life, wanting to make time for devout meditation by withdrawing their thoughts from worldly matters. They believed that this was the way to follow the path to heaven. In the other life, though, they are gloomy in spirit. They avoid others who are not like themselves and they resent the fact that they are not allotted more happiness than others. They believe they deserve it and do not care about other people, and they avoid the responsibilities of thoughtful behavior that are the means to union with heaven. They covet heaven more than others do; but when they are brought up to where angels are, they cause anxieties that upset the happiness of the angels. So they part company; and once they have parted, they betake themselves to lonely places where they lead the same kind of life they had led in the world.

[2] The only way we can be formed for heaven is through the world. That is the ultimate goal by which every affection must be defined. Unless affection manifests itself or flows into action, which happens in sizeable communities, it is stifled, ultimately to the point that we no longer focus on our neighbor at all, but only on ourselves. We can see from this that the life of thoughtfulness toward our neighbor - behaving fairly and uprightly in all our deeds and in all our responsibilities - leads to heaven, but not a life of piety apart from this active life. 1 This means that the practice of thoughtfulness and the benefits that ensue from this kind of life can occur only to the extent that we are involved in our occupations, and that they cannot occur to the extent that we withdraw from those occupations.

[3] But let me say something about this from experience. Many people who devoted their energies to business and trade in the world, many who became rich, are in heaven. There are not so many, though, who made a name for themselves and became rich in public office. This is because these latter were led into love for themselves and the world by the profits and the positions they were given because of their administration of justice and morality and of profits and positions. This in turn led them to deflect their thoughts and affections from heaven and direct them toward themselves; for to the extent that we love ourselves and the world and focus on ourselves and the world exclusively, we estrange ourselves from the Divine and move away from heaven.

फुटनोट:

1. [Swedenborg's footnote] Thoughtfulness toward our neighbor is doing what is good, fair, and upright in all our deeds and in all our responsibilities: 8120-8122. So thoughtfulness toward our neighbor extends to every least thing we think and intend and do: 8124. Without a life of thoughtfulness, a life of piety is of no use, but with it, it is immensely productive: 8252-8253.

  
/ 603  
  

Thanks to the Swedenborg Foundation for the permission to use this translation.