Bible

 

ማቴ 13

Studie

   

1 በዚያን ቀን ኢየሱስ ከቤት ወጥቶ በባሕር አጠገብ ተቀመጠ፤

2 እርሱም በታንኳ ገብቶ እስኪቀመጥ ድረስ ብዙ ሰዎች ወደ እርሱ ተሰበሰቡ፥ ሕዝቡም ሁሉ በወደቡ ቆመው ነበር።

3 በምሳሌም ብዙ ነገራቸው እንዲህም አላቸው። እነሆ፥ ዘሪዘራ ወጣ።

4 እርሱም ሲዘራ አንዳንዱ በመንገድ ዳር ወደቀ፥ ወፎችም መጥተው በሉት።

5 ሌላውም ብዙ መሬት በሌለበት በጭንጫ ላይ ወደቀ፤ ጥልቅ መሬትም ስላልነበረው ወዲያው በቀለ፥

6 ፀሐይ በወጣ ጊዜ ግን ጠወለገ፥ ሥርም ስላልነበረው ደረቀ።

7 ሌላውም በእሾህ መካከል ወደቀ፥ እሾህም ወጣና አነቀው።

8 ሌላውም በመልካም መሬት ወደቀ፤ አንዱም መቶ፥ አንዱም ስድሳ፥ አንዱም ሠላሳ ፍሬ ሰጠ።

9 የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።

10 ደቀ መዛሙርቱም ቀርበው። ስለ ምን በምሳሌ ትነግራቸዋለህ? አሉት።

11 እርሱም መልሶ እንዲህ አላቸው። ለእናንተ የመንግሥተ ሰማያትን ምሥጢር ማወቅ ተሰጥቶአችኋል፥ ለእነርሱ ግን አልተሰጣቸውም።

12 ላለው ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።

13 ስለዚህ እያዩ ስለማያዩ እየሰሙም ስለማይሰሙ ስለማያስተውሉም በምሳሌ እነግራቸዋለሁ።

14 መስማት ትሰማላችሁና አታስተውሉም፥ ማየትም ታያላችሁና አትመለከቱም።

15 በዓይናቸው እንዳያዩ፥ በጆሮአቸውም እንዳይሰሙ፥ በልባቸውም እንዳያስተውሉ፥ ተመልሰውም እንዳልፈውሳቸው፥ የዚህ ሕዝብ ልብ ደንድኖአልና ጆሮአቸውም ደንቁሮአል ዓይናቸውንም ጨፍነዋል የሚል የኢሳይያስ ትንቢት በእነርሱ ይፈጸማል።

16 የእናንተ ግን ዓይኖቻችሁ ስለሚያዩ ጆሮቻችሁም ስለሚሰሙ ብፁዓን ናቸው።

17 እውነት እላችኋለሁ፥ ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን የምታዩትን ሊያዩ ተመኝተው አላዩም፥ የምትሰሙትንም ሊሰሙ ተመኝተው አልሰሙም።

18 እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።

19 መንግሥትቃል ሰምቶ በማያስተውል ሁሉ፥ ክፉው ይመጣል፥ በልቡ የተዘራውንም ይነጥቃል፤ በመንገድ ዳር የተዘራው ይህ ነው።

20 በጭንጫ ላይ የተዘራውም ይህ ቃሉን ሰምቶ ወዲያው በደስታ የሚቀበለው ነው፤

21 ነገር ግን ለጊዜው ነው እንጂ በእርሱ ሥር የለውም፥ በቃሉ ምክንያትም መከራ ወይም ስደት በሆነ ጊዜ ወዲያው ይሰናከላል።

22 እሾህ መካከል የተዘራውም ይህ ቃሉን የሚሰማ ነው፥ የዚህም ዓለም አሳብና የባለጠግነት መታለል ቃሉን ያንቃል፥ የማያፈራም ይሆናል።

23 በመልካም መሬት የተዘራውም ይህ ቃሉን ሰምቶ የሚያስተውል ነው፤ እርሱም ፍሬ ያፈራል አንዱም መቶ አንዱም ስድሳ አንዱም ሠላሳ ያደርጋል።

24 ሌላ ምሳሌ አቀረበላቸው እንዲህም አለ። መንግሥተ ሰማያት በእርሻው መልካም ዘርን የዘራን ሰው ትመስላለች።

25 ሰዎቹ ሲተኙ ግን ጠላቱ መጣና በስንዴው መካከል እንክርዳድን ዘርቶ ሄደ።

26 ስንዴውም በበቀለና በአፈራ ጊዜ እንክርዳዱ ደግሞ ያን ጊዜ ታየ።

27 የባለቤቱም ባሮች ቀርበው። ጌታ ሆይ፥ መልካምን ዘር በእርሻህ ዘርተህ አልነበርህምን? እንክርዳዱንስ ከወዴት አገኘ? አሉት።

28 እርሱም። ጠላት ይህን አደረገ አላቸው። ባሮቹም። እንግዲህ ሄደን ብንለቅመው ትወዳለህን? አሉት።

29 እርሱ ግን። እንክርዳዱን ስትለቅሙ ስንዴውን ከእርሱ ጋር እንዳትነቅሉት አይሆንም።

30 ተዉአቸው፤ እስከ መከር ጊዜ አብረው ይደጉ፤ በመከር ጊዜም አጫጆችን። እንክርዳዱን አስቀድማችሁ ልቀሙ በእሳትም ለማቃጠል በየነዶው እሰሩ፥ ስንዴውን ግን በጎተራዬ ክተቱ እላለሁ አለ።

31 ሌላ ምሳሌ አቀረበላቸው እንዲህም አለ። መንግሥተ ሰማያት ሰው ወስዶ በእርሻው የዘራትን የሰናፍጭ ቅንጣት ትመስላለች፤

32 እርስዋም ከዘር ሁሉ ታንሳለች፥ በአደገች ጊዜ ግን፥ ከአታክልቶች ትበልጣለች የሰማይም ወፎች መጥተው በቅርንጫፎችዋ እስኪሰፍሩ ድረስ ዛፍ ትሆለች።

33 ሌላ ምሳሌ ነገራቸው እንዲህም አለ። መንግሥተ ሰማያት ሁሉ እስኪቦካ ድረስ ሴት ወስዳ በሦስት መስፈሪያ ዱቄት የሸሸገችውን እርሾ ትመስላለች።

34-35 ኢየሱስም ለሕዝቡ ይህን ሁሉ በምሳሌ ተናገረ፤ በነቢዩም። በምሳሌ አፌን እከፍታለሁ፥ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ የተሰወረውንም እናገራለሁ የተባለው ይፈጸም ዘንድ ያለ ምሳሌ አልተናገራቸውም።

36 በዚያን ጊዜ ሕዝቡን ትቶ ወደ ቤት ገባ። ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው። የእርሻውን እንክርዳድ ምሳሌ ተርጕምልን አሉት።

37 እርሱም መልሶ እንዲህ አላቸው። መልካምን ዘር የዘራው የሰው ልጅ ነው፤ እርሻውም ዓለም ነው፤

38 መልካሙም ዘር የመንግሥት ልጆች ናቸው፤

39 እንክርዳዱም የክፉው ልጆች ናቸው፥ የዘራውም ጠላት ዲያብሎስ ነው፤ መከሩም የዓለም መጨረሻ ነው፥ አጫጆችም መላእክት ናቸው።

40 እንግዲህ እንክርዳድ ተለቅሞ በእሳት እንደሚቃጠል፥ በዓለም መጨረሻ እንዲሁ ይሆናል።

41 የሰው ልጅ መላእክቱን ይልካል፥ ከመንግሥቱም እንቅፋትን ሁሉ ዓመፃንም የሚያደርጉትን ይለቅማሉ፥

42 ወደ እቶነ እሳትም ይጥሉአቸዋል፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።

43 በዚያን ጊዜ ጻድቃን በአባታቸው መንግሥት እንደ ፀሐይ ይበራሉ። የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።

44 ደግሞ መንግሥተ ሰማያት በእርሻ ውስጥ የተሰወረውን መዝገብ ትመስላለች፤ ሰውም አግኝቶ ሰወረው፥ ከደስታውም የተነሣ ሄዶ ያለውን ሁሉ ሸጠና ያን እርሻ ገዛ።

45 ደግሞ መንግሥተ ሰማያት መልካምን ዕንቁ የሚሻ ነጋዴን ትመስላለች፤

46 ዋጋዋም እጅግ የበዛ አንዲት ዕንቁ በአገኘ ጊዜ ሄዶ ያለውን ሁሉ ሸጠና ገዛት።

47 ደግሞ መንግሥተ ሰማያት ወደ ባሕር የተጣለች ከሁሉም ዓይነት የሰበሰበች መረብን ትመስላለች፤

48 በሞላችም ጊዜ ወደ ወደቡ አወጡአት፥ ተቀምጠውም መልካሙን ለቅመው በዕቃዎች ውስጥ አከማቹ ክፉውን ግን ወደ ውጭ ጣሉት።

49 ዓለም መጨረሻ እንዲሁ ይሆናል፤ መላእክት መጥተው ኃጢአተኞችን ከጻድቃን መካከል ይለዩአቸዋል፥ ወደ እቶነ እሳትም ይጥሉአቸዋል፤

50 በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።

51 ኢየሱስም። ይህን ሁሉ አስተዋላችሁን? አላቸው አዎን አሉት።

52 እርሱም። ስለዚህ የመንግሥተ ሰማያት ደቀ መዝሙር የሆነ ጻፊ ሁሉ ከመዝገቡ አዲሱንና አሮጌውን የሚያወጣ ባለቤትን ይመስላል አላቸው።

53 ኢየሱስም እነዚህም ምሳሌዎች ከጨረሰ በኋላ ከዚያ ሄደ።

54 ወደ ገዛ አገሩም መጥቶ እስኪገረሙ ድረስ በምኩራባቸው ያስተምራቸው ነበር፤ እንዲህም አሉ። ይህን ጥበብ ተአምራት ይህ ከወዴት አገኘው?

55 ይህ የጸራቢ ልጅ አይደለምን? እናቱስ ማርያም ትባል የለምን? ወንድሞቹስ ያዕቆብና ዮሳ ስምዖንም ይሁዳም አይደሉምን?

56 እኅቶቹስ ሁሉ በእኛ ዘንድ ያሉ አይደሉምን? እንኪያስ ይህን ሁሉ ከወዴት አገኘው? ተሰናከሉበትም።

57 ኢየሱስ ግን። ነቢይ ከገዛ አገሩና ከገዛ ቤቱ በቀር ሳይከበር አይቀርም አላቸው።

58 በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።

   

Ze Swedenborgových děl

 

Arcana Coelestia # 5886

Prostudujte si tuto pasáž

  
/ 10837  
  

5886. 'Whom you sold into Egypt' means the internal which they had alienated. This is clear from the representation of Joseph, the one whom they had 'sold', as the internal, dealt with in 5805, 5826, 5827; from the meaning of 'selling' as alienating, dealt with in 4752, 4758, while 'Egypt' here means the lowest parts, as it does below in 5889. For placing some subject among the facts one knows without any acknowledgement of it is casting it to the sides, thus to the last or lowest parts of the mind. This is also how it is at the present day with the subject of the internal in the human being. The subject exists, it is true, among known facts because religious teaching provides knowledge of the existence of the internal man. Yet it is cast away to the lowest parts of the mind because there is no acknowledgement of it or belief in its existence, as a result of which it is alienated, not, it is true, from the memory but from faith. In the internal sense 'selling' is alienating matters of faith and charity, consequently the things that make a person a member of the internal Church, as may be recognized from the fact that in the spiritual world no buying or selling like that on earth takes place. Instead there is the making one's own of goodness and truth, meant by 'buying', and the alienation of them, meant by 'selling'. 'Buying' also means a communication of cognitions of goodness and truth, for the reason that 'trade' means the acquisition and communication of such cognitions, 2967, 4453; but in this case selling is said to be done 'not by silver'.

[2] The meaning of 'selling' as alienating is also evident from the following places in the Word: In Isaiah,

Thus said Jehovah, Where is your mother's bill of divorce, whom I have put away? Or who of My usurers is it to whom I have sold you? Behold, because of your sins you have been sold, and because of your transgressions your mother has been put away. Isaiah 50:1.

'Mother' stands for the Church, 'selling' for alienating. In Ezekiel,

The time has come, the day has arrived. Do not let the buyer rejoice, and do not let the seller mourn, because wrath is on the whole multitude of it. For the seller will not return to the thing that has been sold, though his life may still be among the living ones. Ezekiel 7:12-13.

This refers to the land of Israel, which is the spiritual Church. 'The seller stands for one who has alienated truths and subtly introduced falsities.

[3] In Joel,

You have sold the sons of Judah and the sons of Jerusalem to the sons of the Greeks, so that you might remove them far away from their borders. Behold, I will raise them up out of the place to which you have sold them. And I will sell your sons and your daughters into the hands of the sons of Judah, who will sell them to the Sabeans, 1 a people far off. Joel 3:6-8.

In this reference to Tyre and Sidon 'selling' again stands for alienating. In Moses,

Their rock sold them, and Jehovah shut them up. Deuteronomy 32:30.

'Selling' plainly stands for alienating. In the highest sense 'rock' is the Lord as regards truth, and in the representative sense faith, while 'Jehovah' is the Lord as regards good.

[4] Since 'buying' in the spiritual sense is acquiring to oneself and 'selling' is alienating, the Lord compares the kingdom of heaven to one selling and buying, in Matthew,

The kingdom of heaven is like treasure hidden in a field, which a man (homo) finds and hides, and in his joy he goes and sells whatever he has and buys that field. Again, the kingdom of heaven is like a trader seeking fine pearls, who, when he has found one pearl of great price, went and sold all that he had and bought it. Matthew 13:44-46.

'The kingdom of heaven' stands for the good and truth present with a person, and so for heaven present with him. 'Field' stands for good and 'pearl' for truth, while 'buying' stands for acquiring these and making them one's own. 'Selling all that one has' stands for alienating that which previously was properly one's own, thus alienating evil desires and false ideas, for these are properly one's own.

[5] In Luke,

Jesus said to the young ruler, You still lack one thing. Sell all that you have and distribute to the poor, then you will have treasure in heaven; and come, follow Me. Luke 18:22.

In the internal sense these words mean that everything completely a person's own, which consists of nothing but evil desires and false ideas, ought to be alienated from him, for such desires and ideas are meant by 'all that he has', and then he will receive from the Lord good desires and true ideas, which are 'treasure in heaven'.

[6] This is similar to what is said elsewhere in the same gospel,

Sell your resources and give alms; make for yourselves money bags that do not grow old, a treasure that does not fail in heaven. Luke 12:33.

Anyone can see that this verse holds a meaning other than the literal one. For at the present day 'selling one's resources' would be making oneself a beggar, and depriving oneself of any further opportunity to exercise charity, quite apart from the fact that one would inevitably regard such a course of action as being meritorious. Also it is an invariable truth that there are rich people in heaven as well as poor ones. The meaning other than the literal one contained in this verse is what was stated just above.

[7] Since 'selling' meant alienating what belonged to the Church the following law was therefore laid down,

If a man was not pleased with a wife he had taken from among women captives, she was to be set apart from him. She should certainly not however be sold for silver; no gain was to be made out of her, because he had caused her distress. Deuteronomy 21:14.

'A wife taken from among women captives' stands for truth that is foreign, not from a genuine stock, yet can be linked in some way to the good of the Church present in a person. If however that truth proves to, be in many respects incompatible it can be separated; but it cannot be alienated since it has been joined in some way to that good. This is the spiritual meaning of that law.

[8] There was also this law,

If there is found a man who has stolen a soul from his brothers, from the children of Israel, and has made profit on him, and has sold him, that thief shall be killed, so that you remove evil from the midst of you. Deuteronomy 24:7.

'Those who steal the children of Israel' stands for those who acquire the truths of the Church, not with the intention of living according to them and thus teaching them from their hearts, but with the intention of using those truths for personal profit. The damnation of such a person is meant by 'he shall be killed'.

Poznámky pod čarou:

1. literally, the Sebaites

  
/ 10837  
  

Thanks to the Swedenborg Society for the permission to use this translation.