Bible

 

ማቴ 11

Studie

   

1 ኢየሱስም አሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርቱን ማዘዝ በፈጸመ ጊዜ በከተሞቻቸው ሊያስተምርና ሊሰብክ ከዚያ አለፈ።

2 ዮሐንስም በወህኒ ሳለ የክርስቶስን ሥራ ሰምቶ ከደቀ መዛሙርቱ ሁለት ላከና።

3 የሚመጣው አንተ ነህን? ወይስ ሌላ እንጠብቅ? አለው።

4 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው። ሄዳችሁ ያያችሁትን የሰማችሁትንም ለዮሐንስ አውሩለት፤

5 ዕውሮች ያያሉ አንካሶችም ይሄዳሉ፥ ለምጻሞችም ይነጻሉ ደንቆሮችም ይሰማሉ፥ ሙታንም ይነሣሉ

6 ለድሆችም ወንጌል ይሰበካል፤ በእኔም የማይሰናከለው ሁሉ ብፁዕ ነው።

7 እነዚያም ሲሄዱ ኢየሱስ ለሕዝቡ ስለ ዮሐንስ ሊናገር ጀመረ እንዲህም አለ። ምን ልታዩ ወደ ምድረ በዳ ወጣችሁ?

8 ነፋስ የሚወዘውዘውን ሸምበቆን? ወይስ ምን ልታዩ ወጣችሁ? ቀጭን ልብስ የለበሰ ሰውን? እነሆ፥ ቀጭን ልብስ የለበሱ በነገሥታት ቤት አሉ።

9 ወይስ ምን ልታዩ ወጣችሁ? ነቢይን? አዎን እላችኋለሁ፥ ከነቢይም የሚበልጠውን።

10 እነሆ፥ መንገድህን በፊትህ የሚጠርግ መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ

11 ተብሎ የተጻፈለት ይህ ነውና። እውነት እላችኋለሁ፥ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሣም፤ በመንግሥተ ሰማያት ግን ከሁሉ የሚያንሰው ይበልጠዋል።

12 ከመጥምቁም ከዮሐንስ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ መንግሥተ ሰማያት ትገፋለች፥ ግፈኞችም ይናጠቋታል።

13 ነቢያት ሁሉና ሕጉ እስከ ዮሐንስ ድረስ ትንቢት ተናገሩ፤

14 ልትቀበሉትስ ብትወዱ፥ ይመጣ ዘንድ ያለው ኤልያስ ይህ ነው።

15 የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።

16 ነገር ግን ይህን ትውልድ በምን እመስለዋለሁ? በገበያ የሚቀመጡትን ልጆች ይመስላሉ፥ እነርሱም ባልንጀሮቻቸውን እየጠሩ።

17 እንቢልታ ነፋንላችሁ ዘፈንም አልዘፈናችሁም ሙሾ አወጣንላችሁ ዋይ ዋይም አላላችሁም ይሉአቸዋል።

18 ዮሐንስ ሳይበላ ሳይጠጣ መጣ፥ እነርሱም። ጋኔን አለበት አሉት።

19 የሰው ልጅ እየበላ እየጠጣ መጣ፥ እነርሱም። እነሆ፥ በላተኛ የወይን ጠጅ ጠጭ፥ የቀራጮች የኃጢአተኞች ወዳጅ ይሉታል። ጥበብም በልጆችዋ ጸደቀች።

20 በዚያን ጊዜ የሚበዙ ተአምራት የተደረገባቸውን ከተማዎች ንስሐ ስላልገቡ ሊነቅፋቸው ጀመረ እንዲህም አለ።

21 ወዮልሽ ኮራዚ፤ ወዮልሽ ቤተ ሳይዳ፤ በእናንተ የተደረገው ተአምራት በጢሮስና በሲዶና ተደርጎ ቢሆን፥ ማቅ ለብሰው አመድም ነስንሰው ከብዙ ጊዜ በፊት ንስሐ በገቡ ነበርና።

22 ነገር ግን እላችኋለሁ፥ በፍርድ ቀን ከእናንተ ይልቅ ለጢሮስና ለሲዶና ይቀልላቸዋል።

23 አንቺም ቅፍርናሆም፥ እስከ ሰማይ ከፍ አልሽን? ወደ ሲኦል ትወርጃለሽ፤ በአንቺ የተደረገው ተአምራት በሰዶም ተደርጎ ቢሆን፥ እስከ ዛሬ በኖረች ነበርና።

24 ነገር ግን እላችኋለሁ፥ በፍርድ ቀን ከአንቺ ይልቅ ለሰዶም አገር ይቀልላታል።

25 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አለ። አባት ሆይ፥ የሰማይና የምድር ጌታ፥ ይህን ከጥበበኞችና ከአስተዋዮች ሰውረህ ለሕፃናት ስለ ገለጥህላቸው አመሰግንሃለሁ፤

26 አዎን፥ አባት ሆይ፥ ፈቃድህ በፊትህ እንዲህ ሆኖአልና።

27 ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል፤ ከአብ በቀር ወልድን የሚያውቅ የለም፥ ከወልድም በቀር ወልድም ሊገለጥለት ከሚፈቅድ በቀር አብን የሚያውቅ የለም።

28 እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ።

29 ቀንበሬን በላያችሁ ተሸከሙ ከእኔም ተማሩ፥ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤

30 ቀንበሬ ልዝብ ሸክሜም ቀሊል ነውና።

   

Ze Swedenborgových děl

 

Apocalypse Revealed # 553

Prostudujte si tuto pasáž

  
/ 962  
  

553. Then I heard a loud voice saying in heaven, "Now salvation, and power, and the kingdom of our God, and the authority of His Christ have come." (12:10) This symbolizes the joy of angels in heaven that the Lord alone now reigns in heaven and the church, and that those people are saved who believe in Him.

A loud voice in heaven symbolizes the joy of angels in heaven, and that is why the text later says in verse 12, "Therefore rejoice, O heavens, and you who dwell in them!" The voice is also said to be loud because it is uplifted owing to a heartfelt joy. That salvation and power have come means, symbolically, that people are now saved by the Lord's Divine power. And that the kingdom of our God and the authority of His Christ have come means, symbolically, because the Lord alone reigns in heaven and in the church. That God means the Divine itself from which springs all else, namely the Divine called Jehovah, the Father, and that His Christ means the Divine humanity called the Son of God, may be seen in no. 520 above. So then, because the Divine itself from which all else springs and the Lord's Divine humanity are united as soul and body, it follows that the Lord alone reigns.

This is what is meant by the gospel of the kingdom and the kingdom of God in Matthew 3:2; 4:17, 23; 7:21; 9:35; 11:11; 12:28; Mark 1:14-15; 9:1; 15:43.

[2] That the Lord has all authority in heaven and on earth is clearly apparent in Matthew 28:18, John 3:35; 17:2, 10.

That those people are saved who are in the Lord and have the Lord in them, and that it is the Divine humanity in which they are, is clearly apparent in John, chapters 14, 15, 17. And that only those are saved who believe in Him is clear from the following passages:

As many as received Him, to them He gave the power to become children of God, to those who believe in His name. (John 1:12)

...that whoever believes in (the Son) should not perish but have eternal life. (John 3:15)

...God so loved the world that He gave His only begotten Son, that whoever believes in Him should... have everlasting life. (John 3:16)

He who believes in (the Son) is not judged, but he who does not believe is judged already, because he has not believed in the name of the only begotten Son of God. (John 3:18)

He who believes in the Son has everlasting life; but he who does not believe the Son shall not see life, but the wrath of God abides on him. (John 3:36)

He who comes to Me shall never hunger, and he who believes in Me shall never thirst... Assuredly, I say to you, he who believes in Me has everlasting life. (John 6:33, 35, 47)

Unless you believe that I am, you will die in your sins. (John 8:24)

Jesus said..., "I am the resurrection and the life. He who believes in Me, though he may die, he shall live. Everyone who lives and believes in Me shall never die. (John 11:25-26)

And so on elsewhere, as in John 6:38-40; 7:37-38; 8:12; 12:36, 46.

To believe in the Lord is to turn directly to Him and have confidence that He will save. And because no one can have that confidence unless he lives rightly, therefore this, too, is meant by believing in Him. See no. 67 above.

  
/ 962  
  

Many thanks to the General Church of the New Jerusalem, and to Rev. N.B. Rogers, translator, for the permission to use this translation.