The Bible

 

ማቴ 5:13-16 : Salt and Light

Study

13 እናንተ የምድር ጨው ናችሁ፤ ጨው አልጫ ቢሆን ግን በምን ይጣፍጣል? ወደ ውጭ ተጥሎ በሰው ከመረገጥ በቀር ወደ ፊት ለምንም አይጠቅምም።

14 እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም።

15 መብራትንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል።

16 መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።

Commentary

 

Salt and Light

By Junchol Lee


To continue browsing while you listen, play the audio in a new window.

Most of us might have asked ourselves the question, "What is the purpose of my existence here on earth, God?" Here is one of the answers that Jesus gave in Matthew 5:13-14, "You are the salt of the earth. And you are the light of the world." As a Christian, you might automatically assume that what Jesus meant by "you" is could only be the "you" who is a Christian and thus reading the Scripture. However, if you then take a moment and think about it, you might realize the truth that Jesus' response is not that simple!